የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ሠራተኞችና ሐላፊዎች በመትከል ማንሰራራት በሚል መሪቃል ዛሬ ሐምሌ 10/2017ዓ.ም የአረንጓዴ ዐሻራቸውን በቂሊንጦ ኦንዱስትሪያል ፓርክ አሳርፈዋል።
Back

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ሠራተኞችና ሐላፊዎች በመትከል ማንሰራራት በሚል መሪቃል ዛሬ ሐምሌ 10/2017ዓ.ም የአረንጓዴ ዐሻራቸውን በቂሊንጦ ኦንዱስትሪያል ፓርክ አሳርፈዋል።

Ethiopian Commodities exchange
5 min read

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ሠራተኞችና ሐላፊዎች በመትከል ማንሰራራት በሚል መሪቃል ዛሬ ሐምሌ 10/2017ዓ.ም የአረንጓዴ ዐሻራቸውን በቂሊንጦ ኦንዱስትሪያል ፓርክ አሳርፈዋል።

በመርሐ ግብርሩ ላይ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ ክቡር አቶ መላኩ አለበልና የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታዎች ተበነገኘት የአርንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል።

የአርንጓዴ አሻራ ባህል እያደገ መምጣቱንና ይህም ለሀገራችን ወጪ ንግድና የምግብ ዋስትና ከፍተኛ ሚና እንዳለው ክቡር አቶ መላኩ አለበል በመርሐ ግብሩ ላይ ገልጸዋል።

Gallery

Gallery image 1
Gallery image 2
Gallery image 3
Gallery image 4
Gallery image 5
Gallery image 6

Tags

#exc#planting#green legacy