ኢትዮ ጂቡቲ ባቡር ከሰኔ 24ቀን 2017 ዓ.ም በሳምንት 4 ቀናት ብቻ ይሰጥ የነበረውን የባቡር ጭነት አገልግሎት ወደ ዕለታዊ አገልግሎት ማሳደጉን ሲገልፅ ደስታ ይሰማዋል።
Back

ኢትዮ ጂቡቲ ባቡር ከሰኔ 24ቀን 2017 ዓ.ም በሳምንት 4 ቀናት ብቻ ይሰጥ የነበረውን የባቡር ጭነት አገልግሎት ወደ ዕለታዊ አገልግሎት ማሳደጉን ሲገልፅ ደስታ ይሰማዋል።

Ethio-Djibouti Railway S.C.
5 min read

ወደ ውጭ የሚላኩ ምርቶች መጠን በየጊዜው እየጨመረ በመምጣቱና እያደገ የመጣውን የደንበኞች ፍላጎት ለማሟላት ቅልጥፍናችንን እያሳደግን እንገኛለን።

በዚህም መሠረት ፈጣን አስተማማኝና ቀልጣፋ አገልግሎታችንን በማሳደግ የወጪ ምርቶችን በየቀኑ በባቡር መላክ የሚችሉበትን ምቹ ሁኔታ ፈጥረናል።

Source: Ethio-Djibouti Railway S.C.

Gallery

Gallery image 1
Gallery image 2
Gallery image 3
Gallery image 4

Tags

#ethio-djibouti railway s.c.#logistics#train