ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ለአማራ ብሄራዊ ክልል ግብርና ቢሮ በተመጣጣኝ ዋጋ ከ4000 በላይ የቡና ችግኞችን አበረከተ።
Back

ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ለአማራ ብሄራዊ ክልል ግብርና ቢሮ በተመጣጣኝ ዋጋ ከ4000 በላይ የቡና ችግኞችን አበረከተ።

ECTA
5 min read

***ነሀሴ 12/2017 ዓ.ም.****

ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በቅጥር ጊቢው የለሙ የተለያየ ዝርያ ያላቸውን የቡና ችግኞች በማፍላት የዘንድሮውን አረንጓዴ አሻራ እያሳካ መሆኑ ይታወቃል።

የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮም የሀገር- ዓቀፉን አረንጓዴ አሻራ መርሀ -ግብር የበለጠ ለማሳካት ከ4000 በላይ የቡና ችግኞችን ተረክቧል።

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ቡና በክልሉ እየለማ ሲሆን ይህንኑ ተግባር ማስፋት አላማው ያደረገ የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የተሻሻሉ የቡና ዝርያ ችግኞችን ተረክቧል።

ምንጫችን የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ነው!!

Gallery

Gallery image 1
Gallery image 2
Gallery image 3
Gallery image 4

Tags

#bonga#coffee#university