ኢትዮጵያ በቻይና ዓለም አቀፍ የአስመጪና ላኪዎች ኤክስፖ ላይ እየተሳተፈች ነው
Back

ኢትዮጵያ በቻይና ዓለም አቀፍ የአስመጪና ላኪዎች ኤክስፖ ላይ እየተሳተፈች ነው

ECTA
5 min read

ኢትዮጵያ በስምንተኛው የቻይና ዓለም አቀፍ የአስመጪ እና ላኪዎች ኤክስፖ ላይ እየተሳተፈች ትገኛለች። 

በዚሁ ኤክስፖ ላይ ከተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች የተውጣጡ የቡና፣ የቅባት እህሎች፣ ጥራጥሬ እና ሀገር በቀል ምርቶች አስመጭና ላኪዎች ምርቶቻቸውንና አገልግሎታቸውን በመያዝ ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ እያስተዋወቁ ይገኛሉ።

በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው በኤክስፖ መክፈቻ ላይ በመገኘት ከቻይናና ከተለያየ የዓለማችን ክፍሎች ከተገኙ አስመጭና ላኪ ድርጅቶች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ 

ምንጭ: በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲ

Gallery

Gallery image 1
Gallery image 2
Gallery image 3
Gallery image 4

Tags

#coffee#export#china