በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ አለም አቀፍ የቡና ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው
በኮንፈረሱ ከሀገር ውስጥ እና ከውጭ ሀገራት የተጋበዙ እንግዶች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
በአለም አቀፍ የቡና ኮንፈረንሱ የተለያዩ የቡና ተመራማሪዎች ጥናታዊ ጽሁፋቸውን እንደሚያቀርቡ እና ኮንፈረንሱ ሚያዝያ 24 እና 25/2018 ዓ.ም ለሁለት ቀናት እንደሚካሄድ የወጣው መርሃ-ግብር ያመለክታል።
ደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን
በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ አለም አቀፍ የቡና ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው
በኮንፈረሱ ከሀገር ውስጥ እና ከውጭ ሀገራት የተጋበዙ እንግዶች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
በአለም አቀፍ የቡና ኮንፈረንሱ የተለያዩ የቡና ተመራማሪዎች ጥናታዊ ጽሁፋቸውን እንደሚያቀርቡ እና ኮንፈረንሱ ሚያዝያ 24 እና 25/2018 ዓ.ም ለሁለት ቀናት እንደሚካሄድ የወጣው መርሃ-ግብር ያመለክታል።
ደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን





