ዓለም አቀፍ የቡና ኮንፈረንስ በቦንጋ
Back

ዓለም አቀፍ የቡና ኮንፈረንስ በቦንጋ

ECTA
5 min read

በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ አለም አቀፍ የቡና ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

በኮንፈረሱ ከሀገር ውስጥ እና ከውጭ ሀገራት የተጋበዙ እንግዶች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።

በአለም አቀፍ የቡና ኮንፈረንሱ የተለያዩ የቡና ተመራማሪዎች ጥናታዊ ጽሁፋቸውን እንደሚያቀርቡ እና ኮንፈረንሱ ሚያዝያ 24 እና 25/2018 ዓ.ም ለሁለት ቀናት እንደሚካሄድ የወጣው መርሃ-ግብር ያመለክታል።

ደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን

Gallery

Gallery image 1
Gallery image 2
Gallery image 3
Gallery image 4
Gallery image 5
Gallery image 6

Tags

#ECTA#coffee